በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ
አሐዱ አምላክ አሜን
ቤተክርስቲያናችን በእግዚአብሔር የተወደደውን አገልግሎቷን ስትፈጽም እግዚአብሔር ለባህርዩ ቆሻሻ ነገር አይስማማውምና እንደ አቤል ለተወደደው መስዋዕቷ ማቅረቢያ ለአገልገሎቷም ማስፈጸሚያ ይሆኑ ዘንድ ንዋያተ ቅድሳቷን እንደየ ሥርዓቱ አዘጋጅታለች፡፡ እግዚአብሔር ቢፈቅድ የተወሰኑትን እንመልከት፡፡
1. ታቦት /ark/፡- ማለት ማደሪያ ማለት ነው ማደሪያነቱም ለልዑል እግዚአብሔር ነው፡፡ ጌታ ሙሴን ሸምሸርሸጢን ከሚባል ከማይነቅዝ እንጨት ርዝመቱን 125 ቁመቱን 75 ወርዱን 75 ሳ.ሜ አድርገህ
1. ታቦት /ark/፡- ማለት ማደሪያ ማለት ነው ማደሪያነቱም ለልዑል እግዚአብሔር ነው፡፡ ጌታ ሙሴን ሸምሸርሸጢን ከሚባል ከማይነቅዝ እንጨት ርዝመቱን 125 ቁመቱን 75 ወርዱን 75 ሳ.ሜ አድርገህ